Tender
ግልጽ ጨረታ፦ በአ/አ ትራንስፖርት ቢሮ ጉለሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ የደንብ ልብስ ፣ የጽዳት ዕቃዎች ፣ የፅህፈት መሳሪያዎች ፣ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ በጨረታ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታው የመዝጊያ ቀን፡-
ታህሳስ 30/2025
የጨረታው የመክፈቻ ቀን፡-ታህሳስ 30/2025 ወይም ከዚያ በኋላ
የታተመበት ቀን፡-2018 ዓ.ም – ህዳር 8
የተለጠፈበት ቀን፡-
ከ24 ቀናት በፊት
የጨረታው ሰነድ ዋጋ፡- አልተገለጸም
የጨረታው የቦንድ ዋጋ፡-አልተገለጸም
ጨረታ፡-
ክፍት